በወንዶች 5000ሜ ፍፃሜ ዳምጠው ከበደ 13:35 በመግባት ለኢትዮጵያ የነሀስ ሜዳሊያ አስመዝግቧል።
ኬኒያዉያኑ ፍራንክሊን ኪቤት እና ኔሂማ ኪፕንጌኖ 1ኛ እና 2ኛ በመግባት የወርቅ እና የብር ሜዳሊያውን ወስደዋል።
አትሌት ማማሩ ጎዴ የግል ምርጥ ሰዓቱን በማስመዝገብ 5ኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል።
Woreda to World
በወንዶች 5000ሜ ፍፃሜ ዳምጠው ከበደ 13:35 በመግባት ለኢትዮጵያ የነሀስ ሜዳሊያ አስመዝግቧል።
ኬኒያዉያኑ ፍራንክሊን ኪቤት እና ኔሂማ ኪፕንጌኖ 1ኛ እና 2ኛ በመግባት የወርቅ እና የብር ሜዳሊያውን ወስደዋል።
አትሌት ማማሩ ጎዴ የግል ምርጥ ሰዓቱን በማስመዝገብ 5ኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል።
More Stories
ቴፒ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ደማቅ አቀባበል ተደረገለት
የኤሲሚላን የቀድሞ ተጫዋች ፍራንኮ ባሬዚ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ
ቴፒ ከተማ ወደ ኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ ተቀላቀለ