የማንችስተር ዩናይትዱ አማካይ ብሩኖ ፈርናንዴዝ የ2026 የፕሮፌሽናል እግር ኳስ ተጨዋቾች ማህበር የዓመቱ ምርጥ ተጨዋች ተብሎ ተመርጧል።
ፖርቹጋላዊው ኮከብ በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት የፕሪሚየር ሊጉን ለግብ የሚሆኑ ኳሶች አመቻችቶ በማቀበል አዲስ ክብረ ወሰን ማስመዘገቡ ይታወሳል።
ፈርናንዴዝ ተፎካካሪዎቹ የነበሩትን እንደ ዴክለን ራይስ፣ እና ጋብርኤል ማጋሌሽ እንዲሁም ሌሎቸ በእጩነት የቀረቡትን በመብለጥ ነው ለዚህ ክብር የበቃው።
More Stories
አርሰናል 5 ተጨዋቾችን ያስመረጠበት የፒ ኤፍ ኤ የዓመቱ ምርጥ 11 ይፋ ተደረገ
የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የሴካፋ ማጣሪያ ቅድመ ዝግጅቱን ዛሬ ይጀምራል
ቼልሲ የውድድር ዓመቱን በምዕራብ ለንደን ደርቢ ይጀምራል