በአክራሪ ቀኝ ዘመም የፖለቲካ ቅኝታቸው የሚታወቁት ዣን ማሪ ለፔን የሚመራው ናሽናል ራሊ ፓርቲ በፈረንሳይ የታችኛው ምክር ቤት ውስጥ አብላጫውን ሊይዝ እንደሚችል እየተነገረ ይገኛል።በምርጫው ቀኝ ዘመም ፓርቲው ከምክር ቤቱ አጠቃላይ ወንበር 33.2 በመቶ ያሸነፈ ሲሆን፤ ግራ ዘመሙ ጥምር ፓርቲ 28.1 በመቶ ድምጽ ሲያገኝ ለዘብተኛው የማክሮን ስብስብ ደግሞ 21 በመቶ ድምጽ ማግኘቱ ታውቋል።ይህም ከሁለተኛው የአለም ጦርነት ማብቃት በኋላ ቀኝ ዘመም ፓርቲዎች የምክርቤቱን አብላጫ ድምጽ ለመያዝ ሲቃረቡ በታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ ያደርገዋል።
Al-Ain
More Stories
የአውሮፓ ህብረት ያወጣቸውን ደንቦች መሠረት በማድረግ የግብርና ምርቶች ከደን ጭፍጨፋ ነፃ ሆነው እንዲመረቱ ከማድረግ አንፃር የግብርና ባለሙያዎች ሚና የጎላ እንደሆነ ተገለፀ ።
ትራምፕ ቲክ ቶክን የሚገዙ የአሜሪካ ባለሀብቶች ማግኘታቸውን ገለፁ
ሩሲያ እና ህንድ በጦር መሳሪያ አቅርቦት ላይ ያላቸውን ትብብር ለማሳደግ እንደሚሰሩ አስታወቁ፡፡