ጆ ባይደን ድምጻቸው ደክሞ፣ በራስ መተማመናቸው ጠፍቶ፣ አቀርቅረው፣ ሃሳባቸው ተበትኖና አንደበታቸው ተሳስሮ ነበር ክርክሩን የጨረሱት።በክርክሩ ባይደን የትራምፕን የወንጀል ክሶች እና የ2020ውን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ለመቀልበስ ያደረጓቸውን ሙከራዎች በማንሳት ሞግተዋል።የቀድሞው ፕሬዝዳንት በበኩላቸው ባይደንን በኢኮኖሚ፣ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ እና በክርክሩ ባሳዩት ድክመት ሲተቿቸው አምሽተዋል።ለ90 ደቂቃዎች ከተካሄደው ክርክር በኋላ ከህዝብ የተሰበሰበ አስተያየት ትራምፕ 67 በመቶ ድምጽ በማግኘት ክርክሩን በሰፊ ልዩነት ማሸነፋቸውን አሳይቷል።
Al-Ain
More Stories
ትራምፕ ቲክ ቶክን የሚገዙ የአሜሪካ ባለሀብቶች ማግኘታቸውን ገለፁ
ሩሲያ እና ህንድ በጦር መሳሪያ አቅርቦት ላይ ያላቸውን ትብብር ለማሳደግ እንደሚሰሩ አስታወቁ፡፡
ኢራን በእስራኤል ጥቃት የተገደሉባት የኒውክሌር ሳይንቲስቶች ቁጥር 10 ደረሰ