ጆ ባይደን ድምጻቸው ደክሞ፣ በራስ መተማመናቸው ጠፍቶ፣ አቀርቅረው፣ ሃሳባቸው ተበትኖና አንደበታቸው ተሳስሮ ነበር ክርክሩን የጨረሱት።በክርክሩ ባይደን የትራምፕን የወንጀል ክሶች እና የ2020ውን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ለመቀልበስ ያደረጓቸውን ሙከራዎች በማንሳት ሞግተዋል።የቀድሞው ፕሬዝዳንት በበኩላቸው ባይደንን በኢኮኖሚ፣ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ እና በክርክሩ ባሳዩት ድክመት ሲተቿቸው አምሽተዋል።ለ90 ደቂቃዎች ከተካሄደው ክርክር በኋላ ከህዝብ የተሰበሰበ አስተያየት ትራምፕ 67 በመቶ ድምጽ በማግኘት ክርክሩን በሰፊ ልዩነት ማሸነፋቸውን አሳይቷል።
Al-Ain
More Stories
አሜሪካ በኢራን ላይ የአየር ጥቃት ፈፀመች
አሜሪካ በኢራን ላይ አዲስ የአየር ጥቃት ፈፀመች
በ24 ሰዓት ውስጥ 25 መርከቦች በሆርሙዝ ሰርጥ አልፈዋል – ኢራን