-የዩክሬን መከላከያ ሚኒስቴር ኬቭ የሞስኮን 115 ከፍተኛ ወታደራዊ ተሸከርካሪዎች፣ 19 ታንኮች እና 66 መድፎችን ማውደሟንም ነው ሚኒስቴሩ ባወጣው መግለጫ የጠቆመው።ሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት ከጀመሩ ወዲህ አደረስን የሚሉትን የጉዳት መጠን በገለልተኛ ወገን ማረጋገጥ አልተቻለም።ባሰለፍነው ግንቦት ወር በየቀኑ ከ1200 በላይ የሩሲያ ወታደሮች ህይወታቸውን እንደሚያጡ የገለጸው የብሪታንያ መከላከያ ሚኒስቴርም በዩክሬን በኩል የደረሰውን ጉዳት ሳያካትት መቅረቱ ይታወሳል።
Al-Ain
More Stories
እየተጠናከረ የመጣው የብሪክስ ሀገራት ግንኙነት…
አሜሪካ ሶሪያን አጠቃች
የሩሲያ ጦር በፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን መኖሪያ ቤት ላይ ተፈጽሟል ላለው ጥቃት አፀፋ በዩክሬን ላይ መጠነ ሰፊ ጥቃት መፈጸሙን አስታውቋል።