-የዩክሬን መከላከያ ሚኒስቴር ኬቭ የሞስኮን 115 ከፍተኛ ወታደራዊ ተሸከርካሪዎች፣ 19 ታንኮች እና 66 መድፎችን ማውደሟንም ነው ሚኒስቴሩ ባወጣው መግለጫ የጠቆመው።ሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት ከጀመሩ ወዲህ አደረስን የሚሉትን የጉዳት መጠን በገለልተኛ ወገን ማረጋገጥ አልተቻለም።ባሰለፍነው ግንቦት ወር በየቀኑ ከ1200 በላይ የሩሲያ ወታደሮች ህይወታቸውን እንደሚያጡ የገለጸው የብሪታንያ መከላከያ ሚኒስቴርም በዩክሬን በኩል የደረሰውን ጉዳት ሳያካትት መቅረቱ ይታወሳል።
Al-Ain
More Stories
አሜሪካ በኢራን ላይ የአየር ጥቃት ፈፀመች
አሜሪካ በኢራን ላይ አዲስ የአየር ጥቃት ፈፀመች
በ24 ሰዓት ውስጥ 25 መርከቦች በሆርሙዝ ሰርጥ አልፈዋል – ኢራን