አትሌት ትዕግስት አሰፋ ባለፈው ዓመት በበርሊን ማራቶን ያስመዘገበችው 2፡11፡53 ሰዓት በሴቶች ማራቶን የዓለም ክብረ ወሰን ሆኖ እንደጸደቀላት የዓለም አትሌቲክስ ዘግቧል።አትሌቷ ከወራት በኋላ በፈረንሳይ በሚካሄደው የ2024ቱ የፓሪስ ኦሎምፒክ ከአትሌት አማኔ በሪሶ እና ከአትሌት መገርቱ ዓለሙ ጋር ኢትዮጵያን በመወከል በሴቶች ማራቶን ትሳተፋለች።
EBC
Woreda to World
አትሌት ትዕግስት አሰፋ ባለፈው ዓመት በበርሊን ማራቶን ያስመዘገበችው 2፡11፡53 ሰዓት በሴቶች ማራቶን የዓለም ክብረ ወሰን ሆኖ እንደጸደቀላት የዓለም አትሌቲክስ ዘግቧል።አትሌቷ ከወራት በኋላ በፈረንሳይ በሚካሄደው የ2024ቱ የፓሪስ ኦሎምፒክ ከአትሌት አማኔ በሪሶ እና ከአትሌት መገርቱ ዓለሙ ጋር ኢትዮጵያን በመወከል በሴቶች ማራቶን ትሳተፋለች።
EBC
More Stories
ማንቼስተር ዩናይትድ ለአውሮፓ መድረክ…
ኢትዮጵያ ቡና ድሬዳዋ ከተማን አሸነፈ
የሊቨርፑልና ማንቼስተር ዩናይትድ የዋንጫ የበላይነት ፉክክር…