አትሌት ትዕግስት አሰፋ ባለፈው ዓመት በበርሊን ማራቶን ያስመዘገበችው 2፡11፡53 ሰዓት በሴቶች ማራቶን የዓለም ክብረ ወሰን ሆኖ እንደጸደቀላት የዓለም አትሌቲክስ ዘግቧል።አትሌቷ ከወራት በኋላ በፈረንሳይ በሚካሄደው የ2024ቱ የፓሪስ ኦሎምፒክ ከአትሌት አማኔ በሪሶ እና ከአትሌት መገርቱ ዓለሙ ጋር ኢትዮጵያን በመወከል በሴቶች ማራቶን ትሳተፋለች።
EBC
Woreda to World
አትሌት ትዕግስት አሰፋ ባለፈው ዓመት በበርሊን ማራቶን ያስመዘገበችው 2፡11፡53 ሰዓት በሴቶች ማራቶን የዓለም ክብረ ወሰን ሆኖ እንደጸደቀላት የዓለም አትሌቲክስ ዘግቧል።አትሌቷ ከወራት በኋላ በፈረንሳይ በሚካሄደው የ2024ቱ የፓሪስ ኦሎምፒክ ከአትሌት አማኔ በሪሶ እና ከአትሌት መገርቱ ዓለሙ ጋር ኢትዮጵያን በመወከል በሴቶች ማራቶን ትሳተፋለች።
EBC
More Stories
ሪያል ማድሪድ የዓለማችን ውዱ ክለብ ሆነ
ፒኤስጂ በተከታታይ ለ2ኛ ጊዜ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን አሸነፈ
ክሪስታል ፓላስ የአውሮፓ ኮንፍረንስ ሊግ ሻምፒዮን ሆነ!