ምክር ቤቱ እያካሄደ የሚገኘው ይህ 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባዔው ሲሆን፣ በሁለት ቀን ቆይታውም የተጠናቀቀውን 2018 በጀት ዓመት የአስፈጻሚ ተቋማት የተግባር አፈጻጸም ሪፖርት አዳምጦ ሰፊ ውይይት ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል።
በተጨማሪም ጉባዔው ለክልሉ ህዝብ ዘላቂ ልማትና መልካም አስተዳደር መረጋገጥ የሚረዱ ልዩ ልዩ ረቂቅ አዋጆችን፣ እና ደንቦችን መርምሮ ያፀድቃል ተብሎ ይገመታል።
በጉባኤው ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)ን ጨምሮ የክልሉ መንግሥት ከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎች እና የምክር ቤቱ አባላት ተገኝተዋል።
More Stories
ሰው ሰራሽ አስተውሎት የሳይበር ጥቃት ሰነዘረ!
አሜሪካ በኢራን ጦርነት ከ37 ቢሊየን ዶላር በላይ እንዳወጣች ተገለፀ::
ከ15 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች ማኅበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ የሚያግደው ሕግ በፈረንሳይ ምክር ቤት ጸደቀ።