ከዓለማችን የአጭር ርቀት ሩጫ ኮከቦች መካከል አንዷ የሆነችው አሜሪካዊቷ የሶስት ኦሎምፒክ ወርቅ ሜዳሊያዎች ባለቤት ጋብሪኤል ቶማስ (ጋቢ) ኢትዮጵያ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ በምታስተናግደው ግራንድ ፕሪ ውድድር ለመሳተፍ አዲስአበባ ገባች።
በፓሪስ ኢሊምፒክ የደመቀችው ጋቢ ቶማስ አዲስ አበባ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ስትደርስ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ፕሬዝደንት ኮማንደር አትሌት ስለሺ ስህንን ጨምሮ የፌደሬሽኑ የስራ ሃላፊዎች አቀባበል አድርገውላታል።
More Stories
ሪያል ማድሪድ የዓለማችን ውዱ ክለብ ሆነ
ፒኤስጂ በተከታታይ ለ2ኛ ጊዜ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን አሸነፈ
ክሪስታል ፓላስ የአውሮፓ ኮንፍረንስ ሊግ ሻምፒዮን ሆነ!