ማሻ፤ ሚያዝያ 6/2018 ዓ/ም (ማሻ ኤፍ ኤም 103.8) በ32ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሊድስ ዩናይትድ ማንቼስተር ዩናይትድን 2 ለ 1 አሸንፏል።
ምሽት 4 ሰዓት ላይ በኦልድትራፎርድ በተካሄደው ጨዋታ የሊድስ ዩናይትድን ሁለቱንም የማሸነፊያ ግቦች ኦካፎር አስቆጥሯል።
ማንቼስተር ዩናይትድን ከሽንፈት ያልታደገችዋን ብቸኛ ግብ ደግሞ ካስሚሮ ከመረብ አሳርፏል።
በጨዋታው የማንቼስተር ዩናይትድ የተከላካይ ስፍራ ተጫዋች ሊሳንድሮ ማርቲኔዝ በቀይ ካርድ ከሜዳ ወጥቷል።
More Stories
ኢትዮጵያዊ በዳምጠው ከበደ ተጨማሪ ሜዳሊያ አገኘች
ቴፒ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ደማቅ አቀባበል ተደረገለት
የኤሲሚላን የቀድሞ ተጫዋች ፍራንኮ ባሬዚ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ