ለአራት ዋንጫዎች እየተጫወተ እና ፕሪሚየር ሊግ እየመራ የሚገኘው አርሰናል ነገ ከተከታዩ ማንቸስተር ሲቲ ጋር የአመቱን የመጀመሪያ ዋንጫ ለማሳካት በካራባኦ ዋንጫ ፍፃሜ ይፋጠጣሉ።
አርሰናል ይህን ዋንጫ 2 ጊዜ(1987-1993) ብቻ ያነሳ ሲሆን ከ1993 ወዲህ 3 ጊዜ ለፍፃሜ የደረሰ ቢሆንም ሶስቱንም ተሸንፎ ዋንጫውን ሳያሳካ ለ33 አመት ዘልቋል።
ማንቸስተር ሲቲ በተቃራኒ የአርሰናልን 4 እጥፍ(8) የሚሆን የካራባኦ ዋንጫ አሸንፏል።
ማንቸስተር ሲቲ ዋንጫውን ለ4 ተከታታይ አመታት(2018-2019-2020-2021) በማንሳት ከሊቨርፑል ጋር ክብረወሰኑን መጋራት ችሏል።
More Stories
ሴኔጋል የአፍሪካ ዋንጫ ሻምፒዮንነቷ እንዲሰረዝ መወሰኑ አሳፋሪ ነው፡- የካፍ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ኦጉስቲን ሴንግሆር
ቦርንማውዝ ከ ማንችስተር ዩናይትድ
31ኛ ሣምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ነገ ጀምሮ ይካሄዳሉ!