ለአራት ዋንጫዎች እየተጫወተ እና ፕሪሚየር ሊግ እየመራ የሚገኘው አርሰናል ነገ ከተከታዩ ማንቸስተር ሲቲ ጋር የአመቱን የመጀመሪያ ዋንጫ ለማሳካት በካራባኦ ዋንጫ ፍፃሜ ይፋጠጣሉ።
አርሰናል ይህን ዋንጫ 2 ጊዜ(1987-1993) ብቻ ያነሳ ሲሆን ከ1993 ወዲህ 3 ጊዜ ለፍፃሜ የደረሰ ቢሆንም ሶስቱንም ተሸንፎ ዋንጫውን ሳያሳካ ለ33 አመት ዘልቋል።
ማንቸስተር ሲቲ በተቃራኒ የአርሰናልን 4 እጥፍ(8) የሚሆን የካራባኦ ዋንጫ አሸንፏል።
ማንቸስተር ሲቲ ዋንጫውን ለ4 ተከታታይ አመታት(2018-2019-2020-2021) በማንሳት ከሊቨርፑል ጋር ክብረወሰኑን መጋራት ችሏል።
More Stories
ኢትዮጵያዊ በዳምጠው ከበደ ተጨማሪ ሜዳሊያ አገኘች
ቴፒ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ደማቅ አቀባበል ተደረገለት
የኤሲሚላን የቀድሞ ተጫዋች ፍራንኮ ባሬዚ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ