ማንቼስተር ሲቲ አርሰናልን 2 ለ ዐ በማሸነፍ የ2025/26 የእንግሊዝ ካራባኦ ዋንጫ ሻምፒዮን ሆኗል።
የማንቼስተር ሲቲን የማሸነፊያ ግቦች ኒኮ ኦ’ሬሊ በሁለተኛው አጋማሽ አስቆጥሯል።
ውሃ ሰማያዊዎቹ በታሪካቸው ለ9ኛ ጊዜ ዋንጫውን ያሳኩ ሲሆን፥ አርሰናል ከ33 ዓመታት በኋላ ዋንጫውን ለማሸነፍ ያደረገው ጥረት ሳይሳካለት ቀርቷል።
Woreda to World
ማንቼስተር ሲቲ አርሰናልን 2 ለ ዐ በማሸነፍ የ2025/26 የእንግሊዝ ካራባኦ ዋንጫ ሻምፒዮን ሆኗል።
የማንቼስተር ሲቲን የማሸነፊያ ግቦች ኒኮ ኦ’ሬሊ በሁለተኛው አጋማሽ አስቆጥሯል።
ውሃ ሰማያዊዎቹ በታሪካቸው ለ9ኛ ጊዜ ዋንጫውን ያሳኩ ሲሆን፥ አርሰናል ከ33 ዓመታት በኋላ ዋንጫውን ለማሸነፍ ያደረገው ጥረት ሳይሳካለት ቀርቷል።
More Stories
የ2026 የካራባኦ ዋንጫ ፍፃሜ …
ሴኔጋል የአፍሪካ ዋንጫ ሻምፒዮንነቷ እንዲሰረዝ መወሰኑ አሳፋሪ ነው፡- የካፍ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ኦጉስቲን ሴንግሆር
ቦርንማውዝ ከ ማንችስተር ዩናይትድ