ማሻ፤ የካቲት 22/2018 ዓ/ም (ማሻ ኤፍ ኤም 103.8) በ28ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንቼስተር ሲቲ ከሜዳው ውጪ ሊድስ ዩናይትድን 1 ለ 0 በማሸነፍ ከአርሰናል ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት አጥብቧል፡፡
ምሽት 2 ሰዓት ከ30 ላይ በተደረገው ጨዋታ አንቱዋን ሴሜኒዮ የሲቲዚኖችን ብቸኛ ግብ አስቆጥሯል፡፡
ውጤቱን ተከትሎም ማንቼሰተር ሲቲ ነጥቡን ወደ 59 በማድረስ ከመሪው አርሰናል ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ ሁለት አጥብቧል፡፡
More Stories
ሪያል ማድሪድ የዓለማችን ውዱ ክለብ ሆነ
ፒኤስጂ በተከታታይ ለ2ኛ ጊዜ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን አሸነፈ
ክሪስታል ፓላስ የአውሮፓ ኮንፍረንስ ሊግ ሻምፒዮን ሆነ!