ማሻ፤ የካቲት 22/2018 ዓ/ም (ማሻ ኤፍ ኤም 103.8) በ28ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንቼስተር ሲቲ ከሜዳው ውጪ ሊድስ ዩናይትድን 1 ለ 0 በማሸነፍ ከአርሰናል ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት አጥብቧል፡፡
ምሽት 2 ሰዓት ከ30 ላይ በተደረገው ጨዋታ አንቱዋን ሴሜኒዮ የሲቲዚኖችን ብቸኛ ግብ አስቆጥሯል፡፡
ውጤቱን ተከትሎም ማንቼሰተር ሲቲ ነጥቡን ወደ 59 በማድረስ ከመሪው አርሰናል ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ ሁለት አጥብቧል፡፡
More Stories
ኢትዮጵያዊ በዳምጠው ከበደ ተጨማሪ ሜዳሊያ አገኘች
ቴፒ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ደማቅ አቀባበል ተደረገለት
የኤሲሚላን የቀድሞ ተጫዋች ፍራንኮ ባሬዚ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ