ቢቢሲ እንደዘገበው የቬንዙዌላ ጎረቤቶች ጥቃቱን ሲያወግዙት የማዱሮ የረዥም ጊዜ አጋር የሆኑት ቻይና እና ሩሲያም እርምጃውን ተቃውመዋል።
ቁጥር አንድ የቬንዙዌላ ነዳጅ ሸማች ሀገር የሆነችው ቻይና በአንድ ሉዓላዊት ሀገር እና ፕሬዝደንቷ ላይ ጥቃት መድረሱን በተለመከተ “በጣም ደንግጠናል በፅኑም እንቃወማለን” የሚል አስተያየት ሰጥታለች ሲልም ዘገባው አመላክቷል።
Woreda to World
ቢቢሲ እንደዘገበው የቬንዙዌላ ጎረቤቶች ጥቃቱን ሲያወግዙት የማዱሮ የረዥም ጊዜ አጋር የሆኑት ቻይና እና ሩሲያም እርምጃውን ተቃውመዋል።
ቁጥር አንድ የቬንዙዌላ ነዳጅ ሸማች ሀገር የሆነችው ቻይና በአንድ ሉዓላዊት ሀገር እና ፕሬዝደንቷ ላይ ጥቃት መድረሱን በተለመከተ “በጣም ደንግጠናል በፅኑም እንቃወማለን” የሚል አስተያየት ሰጥታለች ሲልም ዘገባው አመላክቷል።
More Stories
በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ቴፒ ግቢ አዘጋጅነት የተካሄደው14ኛው ሀገር አቀፍ የምርምር ጉባኤ ተጠናቀቀ ።
ማዕከሉ ከተቋቋመ አጭር ጊዜ ውስጥ 21ሺ 5መቶ ቶን በላይ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረቡን በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን የቴፒ ምርት ጥራት ምርምርና ሰርትፍኬሽን ማዕከል አስታወቀ።
አሜሪካ ከኢራን ጋር ባደረገችው ጦርነት 25 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ አጣች