February 4, 2026

Masha Fm Woreda to World

Woreda to World

አንዳንድ ሀገራት አሜሪካ በቬኒዙዌላው ፕሬዚዳንት ላይ የወሰደችውን እርምጃ እያወገዙ መሆኑ ተሰማ

ቢቢሲ እንደዘገበው የቬንዙዌላ ጎረቤቶች ጥቃቱን ሲያወግዙት የማዱሮ የረዥም ጊዜ አጋር የሆኑት ቻይና እና ሩሲያም እርምጃውን ተቃውመዋል።

ቁጥር አንድ የቬንዙዌላ ነዳጅ ሸማች ሀገር የሆነችው ቻይና በአንድ ሉዓላዊት ሀገር እና ፕሬዝደንቷ ላይ ጥቃት መድረሱን በተለመከተ “በጣም ደንግጠናል በፅኑም እንቃወማለን” የሚል አስተያየት ሰጥታለች ሲልም ዘገባው አመላክቷል።