ማሻ፣ ሚያዝያ 26፣ 2017 (ደሬቴድ ማሻ ቅርንጫፍ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ቼልሲ ሊቨርፑልን 3 ለ 1 አሸንፏል፡፡
የቼልሲን ግቦች ኢንዞ ፈርናንዴዝ፣ ኳንሳ (በራሱ መረብ ላይ)፣ ፓልመር ሲያስቆጥሩ፥ ቫንዳይክ የሊቨርፑልን ብቸኛ ግብ አስቆጥሯል
ሊቨርፑል ባለፈው ሳምንት አራት ጨዋታዎች እየቀሩት የሊጉ ሻምፒዮንነት ማረጋገጡን ተከትሎ በዛሬው የስታምፎርድ ብሪጅ ለተጫዋቾቹ የክብር አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡
More Stories
ሪያል ማድሪድ የዓለማችን ውዱ ክለብ ሆነ
ፒኤስጂ በተከታታይ ለ2ኛ ጊዜ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን አሸነፈ
ክሪስታል ፓላስ የአውሮፓ ኮንፍረንስ ሊግ ሻምፒዮን ሆነ!