ማሻ፣ ሚያዝያ 26፣ 2017 (ደሬቴድ ማሻ ቅርንጫፍ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ቼልሲ ሊቨርፑልን 3 ለ 1 አሸንፏል፡፡
የቼልሲን ግቦች ኢንዞ ፈርናንዴዝ፣ ኳንሳ (በራሱ መረብ ላይ)፣ ፓልመር ሲያስቆጥሩ፥ ቫንዳይክ የሊቨርፑልን ብቸኛ ግብ አስቆጥሯል
ሊቨርፑል ባለፈው ሳምንት አራት ጨዋታዎች እየቀሩት የሊጉ ሻምፒዮንነት ማረጋገጡን ተከትሎ በዛሬው የስታምፎርድ ብሪጅ ለተጫዋቾቹ የክብር አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡
More Stories
ኢትዮጵያዊ በዳምጠው ከበደ ተጨማሪ ሜዳሊያ አገኘች
ቴፒ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ደማቅ አቀባበል ተደረገለት
የኤሲሚላን የቀድሞ ተጫዋች ፍራንኮ ባሬዚ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ