ማሻ፣ ሚያዝያ 26፣ 2017 (ደሬቴድ ማሻ ቅርንጫፍ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ቼልሲ ሊቨርፑልን 3 ለ 1 አሸንፏል፡፡
የቼልሲን ግቦች ኢንዞ ፈርናንዴዝ፣ ኳንሳ (በራሱ መረብ ላይ)፣ ፓልመር ሲያስቆጥሩ፥ ቫንዳይክ የሊቨርፑልን ብቸኛ ግብ አስቆጥሯል
ሊቨርፑል ባለፈው ሳምንት አራት ጨዋታዎች እየቀሩት የሊጉ ሻምፒዮንነት ማረጋገጡን ተከትሎ በዛሬው የስታምፎርድ ብሪጅ ለተጫዋቾቹ የክብር አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡
More Stories
አርሰናል ከ20 ዓመት በኋላ በሻምፒዮንስ ሊግ ለፍጻሜ ደረሰ
ማንቼስተር ዩናይትድ ሊቨርፑልን በማሸነፍ የሻምፒየንስ ሊግ ተሳትፎውን አረጋገጠ
ኬንያዊው አትሌት በሽልማት ተንበሸበሸ