May 6, 2026

Masha Fm Woreda to World

Woreda to World

ቼልሲ ሊቨርፑልን አሸነፈ

ማሻ፣ ሚያዝያ 26፣ 2017 (ደሬቴድ ማሻ ቅርንጫፍ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ቼልሲ ሊቨርፑልን 3 ለ 1 አሸንፏል፡፡

የቼልሲን ግቦች ኢንዞ ፈርናንዴዝ፣ ኳንሳ (በራሱ መረብ ላይ)፣ ፓልመር ሲያስቆጥሩ፥ ቫንዳይክ የሊቨርፑልን ብቸኛ ግብ አስቆጥሯል

ሊቨርፑል ባለፈው ሳምንት አራት ጨዋታዎች እየቀሩት የሊጉ ሻምፒዮንነት ማረጋገጡን ተከትሎ በዛሬው የስታምፎርድ ብሪጅ ለተጫዋቾቹ የክብር አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡