ማሻ፣ ሚያዝያ 26፣ 2017 (ደሬቴድ ማሻ ቅርንጫፍ) ባየርን ሙኒክ የ2024/25 የጀርመን ቡንደስሊጋ ሻምፒዮን መሆኑን አረጋግጧል።
ዛሬ በተካሄደው የ32ኛ ሳምንት የቡንደስሊጋው መርሃ ግብር 2ኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው ባየር ሊቨርኩሰን ነጥብ መጣሉን ተከትሎ ባየርን ሙኒክ ሁለት ጨዋታዎች እየቀሩት የሊጉ ሻምፒዮን ሆኗል፡፡
እንግሊዛዊው አጥቂ ሀሪ ኬን የመጀመሪያውን ዋንጫ ከባቫሪያኑ ጋር ማሳካት ችሏል።
More Stories
ሪያል ማድሪድ የዓለማችን ውዱ ክለብ ሆነ
ፒኤስጂ በተከታታይ ለ2ኛ ጊዜ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን አሸነፈ
ክሪስታል ፓላስ የአውሮፓ ኮንፍረንስ ሊግ ሻምፒዮን ሆነ!