ማሻ፣ ሚያዝያ 26፣ 2017 (ደሬቴድ ማሻ ቅርንጫፍ) ባየርን ሙኒክ የ2024/25 የጀርመን ቡንደስሊጋ ሻምፒዮን መሆኑን አረጋግጧል።
ዛሬ በተካሄደው የ32ኛ ሳምንት የቡንደስሊጋው መርሃ ግብር 2ኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው ባየር ሊቨርኩሰን ነጥብ መጣሉን ተከትሎ ባየርን ሙኒክ ሁለት ጨዋታዎች እየቀሩት የሊጉ ሻምፒዮን ሆኗል፡፡
እንግሊዛዊው አጥቂ ሀሪ ኬን የመጀመሪያውን ዋንጫ ከባቫሪያኑ ጋር ማሳካት ችሏል።
More Stories
አርሰናል ከ20 ዓመት በኋላ በሻምፒዮንስ ሊግ ለፍጻሜ ደረሰ
ማንቼስተር ዩናይትድ ሊቨርፑልን በማሸነፍ የሻምፒየንስ ሊግ ተሳትፎውን አረጋገጠ
ኬንያዊው አትሌት በሽልማት ተንበሸበሸ