ማሻ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ደሬቴድ ማሻ ቅርንጫፍ) በዩሮፓ ኮንፈረንስ ሊግ የግማሽ ፍጻሜ የመልስ ጨዋታዎች ቼልሲ እና ሪያል ቤቲስ ተጋጣሚዎቻቸውን በመርታት የፍጻሜ ተፋላሚ መሆናቸውን አረጋግጠዋል፡፡
ምሽት 4 ሰዓት ላይ በስታምፎርድ ብሪጅ የስዊድኑን ዩርጋደን ያስተናገደው ቼልሲ 1 ለ ዐ (በድምር ውጤት 5 ለ 1) በመርታት ለፍጻሜ ማለፍ ችሏል፡፡
በሌላ ጨዋታ ፊዮረንቲና ሪያል ቤቲስን 2 ለ 1 ማሸነፉን ተከትሎ በደርሶ መልስ ውጤት 3 ለ 3 አቻ በመለያየታቸው ሁለቱ ክለቦች ወደ ጭማሪ ደቂቃ አምርተዋል።
በተጨማሪ ደቂቃ ሪያል ቤቲስ ጎል አስቆጥሮ በድምር ውጤት 4 ለ 3 በማሸነፍ የፍጻሜ ተፋላሚ መሆኑን አረጋግጧል።
More Stories
ማንቼስተር ሲቲን በዋንጫ ፉክክር ውስጥ የሚያቆየው ወሳኝ ጨዋታ…
የዓለም ዋንጫ መክፈቻ ጨዋታ የሚካሄድበት ስታዲየም እየሰመጠ ነው
የአርሰናል የድል ሰልፍ በለንደን ጎዳናዎች፤ ለታሪካዊው ቀን ቀጠሮ ተይዟል!