May 6, 2026

Masha Fm Woreda to World

Woreda to World

ማንቼስተር ዩናይትድ በብሬንትፎርድ ተሸነፈ

ማሻ፣ ሚያዝያ 26፣ 2017 (ደሬቴድ ማሻ ቅርንጫፍ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንቼስተር ዩናይትድ በብሬንትፎርድ 4 ለ 3 ተሸንፏል።

የብሬንትፎርድን ጎሎች ኬቨን ሻደ (2) ዊሳ እና ሉክ ሾው በራሱ መረብ ላይ ሲያስቆጥሩ፥ ሜሰን ማውንት፣ ጋርናቾ እና አማድ ዲያሎ ዩናይትድን ከሽንፈት ያልታደጉ 3 ግቦችን አስቆጥረዋል፡፡

በሌሎች ጨዋታዎች ብራይተን ከኒውካስል እንዲሁም ዌስትሃም ከቶተንሃም ሆትስፐር በተመሳሳይ 1 ለ 1 አቻ ተለያይተዋል፡፡