ማሻ፣ ሚያዝያ 26፣ 2017 (ደሬቴድ ማሻ ቅርንጫፍ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንቼስተር ዩናይትድ በብሬንትፎርድ 4 ለ 3 ተሸንፏል።
የብሬንትፎርድን ጎሎች ኬቨን ሻደ (2) ዊሳ እና ሉክ ሾው በራሱ መረብ ላይ ሲያስቆጥሩ፥ ሜሰን ማውንት፣ ጋርናቾ እና አማድ ዲያሎ ዩናይትድን ከሽንፈት ያልታደጉ 3 ግቦችን አስቆጥረዋል፡፡
በሌሎች ጨዋታዎች ብራይተን ከኒውካስል እንዲሁም ዌስትሃም ከቶተንሃም ሆትስፐር በተመሳሳይ 1 ለ 1 አቻ ተለያይተዋል፡፡
More Stories
ኢትዮጵያ በአልማዝ ዮሀንስ የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳልያ አስመዘገበች
ኢትዮጵያዊ በዳምጠው ከበደ ተጨማሪ ሜዳሊያ አገኘች
ቴፒ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ደማቅ አቀባበል ተደረገለት