ማሻ፣ ሚያዝያ 26፣ 2017 (ደሬቴድ ማሻ ቅርንጫፍ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንቼስተር ዩናይትድ በብሬንትፎርድ 4 ለ 3 ተሸንፏል።
የብሬንትፎርድን ጎሎች ኬቨን ሻደ (2) ዊሳ እና ሉክ ሾው በራሱ መረብ ላይ ሲያስቆጥሩ፥ ሜሰን ማውንት፣ ጋርናቾ እና አማድ ዲያሎ ዩናይትድን ከሽንፈት ያልታደጉ 3 ግቦችን አስቆጥረዋል፡፡
በሌሎች ጨዋታዎች ብራይተን ከኒውካስል እንዲሁም ዌስትሃም ከቶተንሃም ሆትስፐር በተመሳሳይ 1 ለ 1 አቻ ተለያይተዋል፡፡
More Stories
አርሰናል ከ20 ዓመት በኋላ በሻምፒዮንስ ሊግ ለፍጻሜ ደረሰ
ማንቼስተር ዩናይትድ ሊቨርፑልን በማሸነፍ የሻምፒየንስ ሊግ ተሳትፎውን አረጋገጠ
ኬንያዊው አትሌት በሽልማት ተንበሸበሸ