በአሜሪካ ሁለተኛ ትልቅ ከተማ በኾነችው ሎስ አንጀለስ አካባቢ ሰሞኑን የተቀሰቀሰው ሰደድ እሳት እስከ አኹን የ24 ሰዎችን ሕይወት ቀጥፏል። 13 ሰዎች የት እንደደረሱ አልታወቀም። እስከ አኹን 12 ሺሕ የሚኾኑ ቤቶችን አውድሟል። አንዳንድ መንደሮችን ወደ አመድነት የቀየረው ሰደድ እሳት፣ የፈጥረው ውድመት፣ እጅግ አስደንጋጭ ኾኗል።
የእሳት አደጋ ሠራተኞች አኹንም እሳቱን ለመቆጣጠር ብርቱ ጥረት ማድረጋቸውን ቀጥለዋል። እሳቱን ያባባሰው ደረቅ ነፋስ ተመልሶ ሊመጣ ይችላለ የሚል ስጋትም ተፈጥሯል።(VOA)
More Stories
እየተጠናከረ የመጣው የብሪክስ ሀገራት ግንኙነት…
አሜሪካ ሶሪያን አጠቃች
የሩሲያ ጦር በፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን መኖሪያ ቤት ላይ ተፈጽሟል ላለው ጥቃት አፀፋ በዩክሬን ላይ መጠነ ሰፊ ጥቃት መፈጸሙን አስታውቋል።