በሸካ ዞን አንድራቻ ወረዳ የተለያዩ የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ናቸው።
በአንድራቻ ወረዳ ዮክጪጭ ቀበሌ የዘመናዊ የማር ምርት የማር መንደር በተሰኘው በሴቶችና በአርሶ አደሮች ውጤታማ አየሆኑ ያሉትን ተግባር መጎብኘቱንና ከዚህም በመነሳትም የበግ የፍየል እርባታ እያረቡ መሆናቸውን የማህበሩ አባላት ተናግረዋል።
በወረዳው 500መቶ ሺ በላይ የንብ መንጋ እንደሚመረት በዓመት ከ16ቶን ሺ በላይ በማር ምርት እንደሚገኝም ተገልጿል።
በሌላም የእንሰት ምርትን በሚመለከት በወረዳው ከ8ሺ በላይ ሄክታር በእንሰት እንደሚመረትም ለመገንዘብ ተችሏል።
የኢፌዲሪ መንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ በበኩላቸው ይህ በተፈጥሮ የታገዘን ልማት ሁሉም አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባውም ተናግረዋል።
More Stories
ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከዳያስፖራው ማህበረሰብ አጀንዳ ማሰባሰብ ጀመረ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የዘርፍ ቋሚ ኮሚቴዎች የ2017 በጀት አመት የአስፈፃሚ አካላት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።
ማህበረሰቡ በከባድ ዝናብ ምክንያት ከሚከሰቱ አደጋዎች እንዲጠነቀቅ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ።