የማሻ ማረሚያ ተቋም ኃላፊ ኮማንደር ደነቀ እዳሮ በዕለቱ ባደረጉት ንግግር አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ በይቅርታ አሰጣጥና አፈጻጸም ሥነ- አዋጅ ቁጥር 30/2016 እንዲሁም የይቅርታ ቦርድ መመሪያ አፈጻጸም ቁጥር 1/2016 መሠረተል ከ268 የህግ ታራሚዎች ይቅርታ አገኝተዋል ብለዋል።
የሸካ ዞን ፍትህ መምሪያ ኃላፊ አቶ ዳንኤል አድራሮ ይቅርታ ለተደረገላቸው ታራሚዎች ባስተላለፉት መልዕክት ማረሚያ ተቋም ስራው ማረምና ማነጽ መሆኑን ገልጸው በማረሚያ ቆይታቸው ጥሩ ስነ _ ምግበር ያሳዩትን መንግስት በይቅርታ መፍታቱን በቀጣይም አጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል ።
More Stories
በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ቴፒ ግቢ አዘጋጅነት የተካሄደው14ኛው ሀገር አቀፍ የምርምር ጉባኤ ተጠናቀቀ ።
ማዕከሉ ከተቋቋመ አጭር ጊዜ ውስጥ 21ሺ 5መቶ ቶን በላይ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረቡን በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን የቴፒ ምርት ጥራት ምርምርና ሰርትፍኬሽን ማዕከል አስታወቀ።
አሜሪካ ከኢራን ጋር ባደረገችው ጦርነት 25 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ አጣች