የሀማስ የፖለቲካ መሪ የሆኑት ሀኒየህ የተገደሉት በአዲሱ የኢራን ፕሬዝደንት ፔዝሽኪያኒ በዓለ ሲመት ላይ ከተሳተፉ በኋላ ነው
ሀኒየህ የሀማስ የፖለቲካ ቢሮ ዋና መቀመጫ በሚገኝባት ኳታር በትናንትናው እለት ስርአተ ቁብሩ ተፈጽሟል
ኢራን ሀኒየህ የተገደሉት ካረፈበት ክፍል ውጭ በተተኮሰ የአጭር ርቀት ሮኬት መሆኑን አስታወቀች።
የኢራን አብዮታዊ ጥበቃ ኃይል(አይአርጂሲ) ወይም የኢራን ጦር የሀማስ ፖለቲካ መሪ እስማኤል ሀኒየህ የተገደለው ከነበረበት የእንግዳ ማረፊያ ህንጻ በቅርብ ርቀት በተተኮሰ የአጭር ርቀት ሮኬት መሆኑን አስታውቋል።ጦሩ ለግድያው ከባድ የአጸፋ ምላሽ እንደሚሰጥ በድጋሚ ዝቷል።
Al-Ain
More Stories
የአውሮፓ ህብረት ያወጣቸውን ደንቦች መሠረት በማድረግ የግብርና ምርቶች ከደን ጭፍጨፋ ነፃ ሆነው እንዲመረቱ ከማድረግ አንፃር የግብርና ባለሙያዎች ሚና የጎላ እንደሆነ ተገለፀ ።
ትራምፕ ቲክ ቶክን የሚገዙ የአሜሪካ ባለሀብቶች ማግኘታቸውን ገለፁ
ሩሲያ እና ህንድ በጦር መሳሪያ አቅርቦት ላይ ያላቸውን ትብብር ለማሳደግ እንደሚሰሩ አስታወቁ፡፡