አርባን ትራምፕ ዩክሬን እና ሩሲያን ማደራደር እንደሚፈልጉ ለአውሮፓ መሪዎች የተናገሩት በዋሽንግተን ጉብኝት ካደረጉ በኋላ ነውትራምፕ ምርጫውን ካሸነፉ ወዲያውኑ ሩሲያ እና ዩክሬንን ወደማደራደር እንደሚገቡ ኦርባን ለአውሮፓ ህብረት በጻፉት ደብዳቤ ገልጸዋል።የሪፐብሊካኑ እጩ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ በመጭው ህዳር የሚካሄደውን ምርጫ የሚያሸንፉ ከሆነ ሩሲያ እና ዩክሬንን ወዲያውኑ ወደማደራደር እንደሚገቡ የሀንጋሪው ጠቅላይ ሚኒስትር ቪክተር ኦርባን በጽሁፍ ለአውሮፓ መሪዎች ነግረዋቸዋል ተብሏል።ለአውሮፓ ህብረት ካውንስል ምክርቤት ፕሬዝደንት ቻርለስ ሚሸል እና ለሁሉም መሪዎች የተጋራው ይህ ደብዳቤ የተጻፈው፣ ኦርባን ከትራምፕ ጋር ካወሩ እና እንዲሁም ዩክሬንን፣ ሩሲያን እና ቻይናን ከጎበኙ በኋላ ነው።
Al-Ain
More Stories
በኢራን ወደብ በደረሰ ፍንዳታ 25 ሰዎች ህይወታቸው አለፈ
ሩሲያ በዩክሬን የኢነርጂ መሰረተ ልማት ተቋማት ላይ የምትፈጽመውን ጥቃት ለማቆም ተስማማች
አሜሪካ በየመን የሀውቲ ታጣቂዎች ላይ አዲስ የአየር ጥቃት መፈጸሟ ተገለጸ