በፊላዴልፊያ ግዛት የሚሰራጨው ዉርድ የተሰኘ የጥቁሮች ሬዲዮ ጣቢያ ከቃለ መጠይቁ በፊት ከጣቢያው ጋር ባደረገው ድርድር ለፕሬዝዳንት ባይደን የሚቀርቡላቸው ጥያቄዎች እንዲላኩለት አድርጎ ነበር።ይሁን እንጂ ሎውፉል ሳንደርስ የተባለችው የሬዲዮ ጣቢያው ጋዜጠኛ የተሰጣትን ጥያቄዎች ከመጠየቅ ይልቅ የራሷን ጥያቄዎች ጠይቃለች ተብሏል።በዚህም ፕሬዝዳንት ባይደን “እኔ በጥቁር ፕሬዝዳንት ስር ምክትል ሆኜ ያገለገልኩ የመጀመሪያዋ ሴት ነኝ” የሚለውን ጨምሮ ራሳቸውንና ፓርቲያቸውን መሳለቂያ ያደረገ ምላሽ መስጠታቸው ይታወሳል።
Al-Ain
More Stories
አሜሪካ በኢራን ላይ የአየር ጥቃት ፈፀመች
አሜሪካ በኢራን ላይ አዲስ የአየር ጥቃት ፈፀመች
በ24 ሰዓት ውስጥ 25 መርከቦች በሆርሙዝ ሰርጥ አልፈዋል – ኢራን