ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ አስመራ ሲደርሱ የኤርትራው አቻቸው ኢሳያስ አፈወርቂ አቀባበል እንዳደረጉላቸው የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስትር የማነ ገብረመስቀል አስታውቀዋል።ፕሬዝዳንቱ ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር የወደብ ስምምነት ከፈረመች ወዲህ በአስመራ ጉብኝት ሲያደርጉ የዛሬው ለሁለተኛ ጊዜ ነው።ሁለቱ መሪዎች የሞቃዲሾ እና አስመራ የሁለትዮሽ ትብብርን በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ ይመክራሉ ተብሏል።
Al-Ain
More Stories
አሜሪካ በኢራን ላይ የአየር ጥቃት ፈፀመች
አሜሪካ በኢራን ላይ አዲስ የአየር ጥቃት ፈፀመች
በ24 ሰዓት ውስጥ 25 መርከቦች በሆርሙዝ ሰርጥ አልፈዋል – ኢራን