በሣይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና ፈጠራ ላይ ትኩረቱን ያደረገው “ስትራይድ ኢትዮጵያ 2024” አውደ ርዕይ በሳይንስ ሙዚዬም ተከፈተ።በአውደ ርዕዩ መክፈቻ ላይ የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስተር ዴዔታ ባይሳ በዳዳ(ዶ/ር) ጨምሮ የሚኒስቴሩ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።በአውደ ርዕዩ የተለያዩ የፈጠራ ውጤቶች እና የቴክኖሎጂ ሥራዎች ለዕይታ ቀርበዋል።ዛሬ በይፋ በሳይንስ ሙዚዬም የተከፈተው አውደ ርዕይ “ሣይንስ በር ይከፍታል ፤ ቴክኖሎጂ ያስተሳስራል ፤ ፈጠራ ወደ ፊት ያራምዳል” በሚል መሪ ሃሳብ እስከ መጪው ግንቦት 18 ቀን እንደሚቆይ ተመላክቷል።
FBC
More Stories
በቻይና የተሰራው የዓለማችን ግዙፉ የጭነት ድሮን
በፀሐይ ኃይል የሚሠራው አነስተኛ ትራክተር ለማላዊ አርሶ አደሮች አዲስ ተስፋን ይዞ መጥቷል
የነዳጅ ዘመን እያበቃ ይሆን? በ2030 የታዳሽ ኃይል አጠቃቀም በከፍተኛ ደረጃ ሊጨምር ነው