ሩሲያ ክሪሚያን ወደ ግዛቷ የጠቀለለችው ከ10 አመት በፊት ነበር
የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር፣ የሩሲያ አየር ኃይል የዩክሬን ጦር ያስወነጨፋቸውን 10 የረጅም ርቀት ሚሳይሎች ማክሸፉን አስታውቋል
ሩሲያ ወደ ክሪሚያ የተወነጨፉ 10 ሚሳይሎችን አከሸፍኩ አለች።
የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር፣ የሩሲያ አየር ኃይል የዩክሬን ጦር ወደ ክሪሚያ ያስወነጨፋቸውን 10 ኤቲኤሲኤምኤስ የተባሉ የረጅም ርቀት ሚሳይሎች በዛሬው እለት ማክሸፉን አስታውቋል።
ሚኒስቴሩ በቴሌግራም ገጹ ባወጣው መግለጫ በተወነጨፉት ሚሳይሎች የደረሰ ጉዳት ስለመኖሩ አልጠቀሰም፤ ነገርግን በሩሲያ የተሾሙት የክሪሚያዋ የወደብ ከተማ ሴቫስቶፖል አስተዳደሪ የሚሳይሎቹ ስብርባሪ መኖሪያ ቤቶች ላይ መውደቃቸውን ተናግረዋል።
Al-Ain
More Stories
አሜሪካ በኢራን ላይ የአየር ጥቃት ፈፀመች
አሜሪካ በኢራን ላይ አዲስ የአየር ጥቃት ፈፀመች
በ24 ሰዓት ውስጥ 25 መርከቦች በሆርሙዝ ሰርጥ አልፈዋል – ኢራን