ማሻ፤ ግንቦት 16/2018 ዓ/ም (ማሻ ኤፍ ኤም 103.8) የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በሞዛምቢክ በመለያ ምት ተሸንፎ ከኳታሩ የዓለም ዋንጫ ውጪ ሆኗል፡፡
ሁለቱ ቡድኖች በመደበኛው 90 ደቂቃ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ጨዋታቸውን አጠናቅቀው ወደ መለያ ምት ያመሩ ሲሆን በዚህም ሞዛምቢክ በመለያ ምት 5 ለ 4 አሸንፋ ለአለም ዋንጫው አልፋለች፡፡
Woreda to World
ማሻ፤ ግንቦት 16/2018 ዓ/ም (ማሻ ኤፍ ኤም 103.8) የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በሞዛምቢክ በመለያ ምት ተሸንፎ ከኳታሩ የዓለም ዋንጫ ውጪ ሆኗል፡፡
ሁለቱ ቡድኖች በመደበኛው 90 ደቂቃ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ጨዋታቸውን አጠናቅቀው ወደ መለያ ምት ያመሩ ሲሆን በዚህም ሞዛምቢክ በመለያ ምት 5 ለ 4 አሸንፋ ለአለም ዋንጫው አልፋለች፡፡
More Stories
ብሩኖ ፈርናንዴዝ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ተብሎ ተመረጠ
ተንሃም ወይስ ዌስትሃም – ከሊጉ ማን ይወርዳል
ማይክል ካሪክ የማንቸስተር ዩናይትድ ቋሚ አሰልጣኝ ሆኖ ተሾመ