July 11, 2026

Masha Fm Woreda to World

Woreda to World

ስፔን ቤልጂየምን በማሸነፍ ወደ ግማሽ ፍጻሜ አለፈች

በዓለም ዋንጫው የሩብ ፍጻሜ መርሐ ግብር ስፔን ቤልጂየምን 2 ለ 1 በማሸነፍ ግማሽ ፍጻሜውን ተቀላቅላለች።

የስፔንን ግቦች ፋቢያን ሩዪዝ እና ሚኬል ሞሪኖ አስቆጥረዋል።

ስፔን በግማሽ ፍጻሜው ከፈረንሳይ ጋር ትገናኛለች፡፡