በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 34ኛ ሳምንት አርሰናል ኒውካስትል ዩናይትድን1 ለ 0 አሸንፏል፡፡በኤምሬትስ በተደረገው ጨዋታ ኤቤሬቺ ኤዜ መድፈኞቹንግብ አስቆጥሯል፡፡
አርሰናል ከሁለት ተከታታይ የፕሪሚየር ሊግ ሽንፈት በኋላ ወደ አሸናፊነት የተመለሰበትን ውጤት አስመዝግቧል፡፡
የሊጉን መሪነትም ዳግም ከማንችስተር ሲቲ በመረከብ በ73 ነጥብ እየመራ ይገመኛል፡፡
Woreda to World
በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 34ኛ ሳምንት አርሰናል ኒውካስትል ዩናይትድን1 ለ 0 አሸንፏል፡፡በኤምሬትስ በተደረገው ጨዋታ ኤቤሬቺ ኤዜ መድፈኞቹንግብ አስቆጥሯል፡፡
አርሰናል ከሁለት ተከታታይ የፕሪሚየር ሊግ ሽንፈት በኋላ ወደ አሸናፊነት የተመለሰበትን ውጤት አስመዝግቧል፡፡
የሊጉን መሪነትም ዳግም ከማንችስተር ሲቲ በመረከብ በ73 ነጥብ እየመራ ይገመኛል፡፡
More Stories
ኢትዮጵያዊ በዳምጠው ከበደ ተጨማሪ ሜዳሊያ አገኘች
ቴፒ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ደማቅ አቀባበል ተደረገለት
የኤሲሚላን የቀድሞ ተጫዋች ፍራንኮ ባሬዚ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ