በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 34ኛ ሳምንት አርሰናል ኒውካስትል ዩናይትድን1 ለ 0 አሸንፏል፡፡በኤምሬትስ በተደረገው ጨዋታ ኤቤሬቺ ኤዜ መድፈኞቹንግብ አስቆጥሯል፡፡
አርሰናል ከሁለት ተከታታይ የፕሪሚየር ሊግ ሽንፈት በኋላ ወደ አሸናፊነት የተመለሰበትን ውጤት አስመዝግቧል፡፡
የሊጉን መሪነትም ዳግም ከማንችስተር ሲቲ በመረከብ በ73 ነጥብ እየመራ ይገመኛል፡፡
Woreda to World
በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 34ኛ ሳምንት አርሰናል ኒውካስትል ዩናይትድን1 ለ 0 አሸንፏል፡፡በኤምሬትስ በተደረገው ጨዋታ ኤቤሬቺ ኤዜ መድፈኞቹንግብ አስቆጥሯል፡፡
አርሰናል ከሁለት ተከታታይ የፕሪሚየር ሊግ ሽንፈት በኋላ ወደ አሸናፊነት የተመለሰበትን ውጤት አስመዝግቧል፡፡
የሊጉን መሪነትም ዳግም ከማንችስተር ሲቲ በመረከብ በ73 ነጥብ እየመራ ይገመኛል፡፡
More Stories
ሪያል ማድሪድ የዓለማችን ውዱ ክለብ ሆነ
ፒኤስጂ በተከታታይ ለ2ኛ ጊዜ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን አሸነፈ
ክሪስታል ፓላስ የአውሮፓ ኮንፍረንስ ሊግ ሻምፒዮን ሆነ!