በ32ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ከምሽቱ 04፡00 ላይ የወራጅ ቀጠናው ላይ የሚገኙ ዌስትሃም አና ዎልቭስ በሚያደርጉት ጨዋታ የሚጀመር ሲሆን በቀድሞ ተጫዋቻቸው ማይክል ካሪክ አሰልጣኝነት ጥሩ ጊዜ እያሳለፉ የሚገኙ ማንቸስተር ዩናይትዶች ሰኞ ምሽት 04፡00 ላይ ሊዲስ ዩናይትድን በኦልድ ትራፎርድ በሚያስተናግዱበት መርሃግብር የ32ኛ ሳምንት ይጠናቀቃል
www.mashafm.gov.et
የ32ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች!
More Stories
ሪያል ማድሪድ የዓለማችን ውዱ ክለብ ሆነ
ፒኤስጂ በተከታታይ ለ2ኛ ጊዜ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን አሸነፈ
ክሪስታል ፓላስ የአውሮፓ ኮንፍረንስ ሊግ ሻምፒዮን ሆነ!