ከቀጣዩ የ2027 የአፍሪካ ዋንጫ ጀምሮ የተሳታፊ ሀገራት ቁጥር ላይ ጭማሪ መደረጉን ካፍ አሳውቋል።
የካፍ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በትናንትናው ዕለት በግብፅ ካይሮ ባደረጉት ስብሰባ የተሳታፊ ሀገራት ቁጥር ከ24 ወደ 28 ሀገራት እንዲያድግ መወሰኑ ተገልጿል።
የ2027 የአፍሪካ ዋንጫ በሦስቱ የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ኬንያ፣ታንዛኒያ እና ኡጋንዳ የጣምራ አዘጋጅነት እንደሚካሄድ ይታወቃል።
Woreda to World
ከቀጣዩ የ2027 የአፍሪካ ዋንጫ ጀምሮ የተሳታፊ ሀገራት ቁጥር ላይ ጭማሪ መደረጉን ካፍ አሳውቋል።
የካፍ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በትናንትናው ዕለት በግብፅ ካይሮ ባደረጉት ስብሰባ የተሳታፊ ሀገራት ቁጥር ከ24 ወደ 28 ሀገራት እንዲያድግ መወሰኑ ተገልጿል።
የ2027 የአፍሪካ ዋንጫ በሦስቱ የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ኬንያ፣ታንዛኒያ እና ኡጋንዳ የጣምራ አዘጋጅነት እንደሚካሄድ ይታወቃል።
More Stories
በቶተንሃም ሆትስፐር እየተፈለገ የሚገኘው አሰልጣኝ ሮቤርቶ ዲዘርቢ…
ማንቼስተር ሲቲ የካራባኦ ዋንጫ ሻምፒዮን ሆነ
የ2026 የካራባኦ ዋንጫ ፍፃሜ …