ማሻ፤ መጋቢት 8/2018 ዓ/ም (ማሻ ኤፍ ኤም 103.8) የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቪላድሚር ፑቲን በአደጋው የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) እና ለፕሬዝዳንት ታዬ አፀቀስላሴ ገልፀዋል።
በኢትዮጵያ የሩሲያ ኤምባሲ በትስስር ገፁ ላይ እንዳሰፈረው ከሆነ በመልዕክታቸው የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን የገለፁት ፕሬዝዳንቱ ከልብ የመነጨ የመጽናናትና የድጋፍ መልዕክታቸው ለህዝቡ እንዲደርስ ጠይቀዋል።
በአደጋው ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖችም በፍጥነት እንዲያገግሙ መልካም ምኞታቸውን አስተላልፈዋል።
More Stories
ሮቦቶችም ተማሪ ሆኑ! በቻይና የተከፈተው የዓለማችን መጀመሪያው የሮቦቶች ትምህርት ቤት አስገራሚ እውነታ
የግል ጄታቸውን ለሕዝብ አምቡላንስ አገልግሎት የለገሱት ጋናዊው ቱጃር
ፌራሪ የመጀመሪያውን ባለ 5 መቀመጫ የኤሌክትሪክ መኪና አስተዋወቀ