ማሻ፤ የካቲት 8/2018 ዓ/ም (ማሻ ኤፍ ኤም 103.8) አፍሪካ የራሷን የክትባት እና የሕክምና ምርቶች በበቂ ሁኔታ ለማምረት የሚያስችላትን ጉዞ መጀመሯ ወሳኝ እርምጃ መሆኑ ተገለጸ፡፡
ከ39ኛ የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ጎን ለጎን አፍሪካ በክትባት እና በሕክምና ምርምር ራሷን እንድትችል ለማድረግ ያለመ አቺቭ አፍሪካ (ACHIEVE Africa) የተሰኘ መርሐግብር ይፋ ተደርጓል።
ደሬቴድ
Woreda to World
ማሻ፤ የካቲት 8/2018 ዓ/ም (ማሻ ኤፍ ኤም 103.8) አፍሪካ የራሷን የክትባት እና የሕክምና ምርቶች በበቂ ሁኔታ ለማምረት የሚያስችላትን ጉዞ መጀመሯ ወሳኝ እርምጃ መሆኑ ተገለጸ፡፡
ከ39ኛ የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ጎን ለጎን አፍሪካ በክትባት እና በሕክምና ምርምር ራሷን እንድትችል ለማድረግ ያለመ አቺቭ አፍሪካ (ACHIEVE Africa) የተሰኘ መርሐግብር ይፋ ተደርጓል።
ደሬቴድ
More Stories
ኢራን እስራኤል በሊባኖስ ላይ የምታደርሰው ጥቃት የተኩስ አቁም ስምምነቱን ትርጉም አልባ ያደርገዋል አለች
ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ ኢትዮጵያን በዲፕሎማሲው መስክ ያገለገሉት አምባሳደር ቆንጂት ሥነ ጊዮርጊስ በማረፋቸው የተሰማኝን ኀዘን ለመግለጽ እወዳለሁ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ዓመታዊ የአፈፃፀም ሪፖርት ገመገሙ