ማሻ፤ የካቲት 8/2018 ዓ/ም (ማሻ ኤፍ ኤም 103.8) አፍሪካ የራሷን የክትባት እና የሕክምና ምርቶች በበቂ ሁኔታ ለማምረት የሚያስችላትን ጉዞ መጀመሯ ወሳኝ እርምጃ መሆኑ ተገለጸ፡፡
ከ39ኛ የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ጎን ለጎን አፍሪካ በክትባት እና በሕክምና ምርምር ራሷን እንድትችል ለማድረግ ያለመ አቺቭ አፍሪካ (ACHIEVE Africa) የተሰኘ መርሐግብር ይፋ ተደርጓል።
ደሬቴድ
Woreda to World
ማሻ፤ የካቲት 8/2018 ዓ/ም (ማሻ ኤፍ ኤም 103.8) አፍሪካ የራሷን የክትባት እና የሕክምና ምርቶች በበቂ ሁኔታ ለማምረት የሚያስችላትን ጉዞ መጀመሯ ወሳኝ እርምጃ መሆኑ ተገለጸ፡፡
ከ39ኛ የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ጎን ለጎን አፍሪካ በክትባት እና በሕክምና ምርምር ራሷን እንድትችል ለማድረግ ያለመ አቺቭ አፍሪካ (ACHIEVE Africa) የተሰኘ መርሐግብር ይፋ ተደርጓል።
ደሬቴድ
More Stories
ሮቦቶችም ተማሪ ሆኑ! በቻይና የተከፈተው የዓለማችን መጀመሪያው የሮቦቶች ትምህርት ቤት አስገራሚ እውነታ
የግል ጄታቸውን ለሕዝብ አምቡላንስ አገልግሎት የለገሱት ጋናዊው ቱጃር
ፌራሪ የመጀመሪያውን ባለ 5 መቀመጫ የኤሌክትሪክ መኪና አስተዋወቀ