ማሻ፣ ታህሳስ 17/2018 (ማሻ ኤፍ ኤም 103.8) ብጹዕ አቡነ ሕዝቅኤል የከፋ ሸካ ቤንች ሸኮ እና ምዕራብ ኦሞ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ:የሰዋስው ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ የበላይ ጠባቂ እና የሲኖዶስ አባል በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ ሲገቡ ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው ።
ብጹዕነታቸው በቆይታቸውም የሸካ ሀገረ ስብከትን በማቋቋም ለሀገረ ስብከት ጽ/ቤት እና መንበረ ጵጵስና ግንባታ መሠረተ ድንጋይ እንደሚያስቀሚጡ የሚጠበቅ ነው ።
ብጹዕ አቡነ ሕዝቅኤል የከፋ ሸካ ቤንች ሸኮ እና ምዕራብ ኦሞ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ:የሰዋስው ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ የበላይ ጠባቂ እና የሲኖዶስ አባልን ጨምሮ የሀገረ ስብከቱ ልዑክ ጋር በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ ሲደርሱ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል ።
በአቀባበል ስነ ስረዓቱ ላይ የየኪ ወረዳ ቤተኪህነት ፣ የአራቱ አድባራት አገልጋዮች ፣ ማህበረ ቅዱሳን የቴፒ ወረዳ ማዕከል፣ የማሻና የጌጫ አጥቢያ ቤተክርስቲያናት አገልጋዮችና የሰበካ ጉባኤ አባላትን ጨምሮ ሌሎች የሃይማኖት አባቶችና የእምነቱ ተከታዮች ታድመዋል ።
More Stories
በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ቴፒ ግቢ አዘጋጅነት የተካሄደው14ኛው ሀገር አቀፍ የምርምር ጉባኤ ተጠናቀቀ ።
ማዕከሉ ከተቋቋመ አጭር ጊዜ ውስጥ 21ሺ 5መቶ ቶን በላይ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረቡን በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን የቴፒ ምርት ጥራት ምርምርና ሰርትፍኬሽን ማዕከል አስታወቀ።
አሜሪካ ከኢራን ጋር ባደረገችው ጦርነት 25 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ አጣች