ማሻ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2018 (ማሻ ኤፍ ኤም 103.8)) በ17ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አስቶን ቪላ ማንቼስተር ዩናይትድን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸነፈ።
ምሽት 1:30 ላይ በቪላ ፓርክ በተካሄደ ጨዋታ ባለሜዳው አስቶን ቪላ ሮጀርስ ባስቆጠሯቸው ሁለት ግቦች ሶስት ነጥብ ይዞ ወጥቷል።
ማንቼስተር ዩናይትድ ከሽንፈት ያልታደገውን ብቸኛ ግብ ኩንሃ አስቆጥሯል።
Woreda to World
ማሻ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2018 (ማሻ ኤፍ ኤም 103.8)) በ17ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አስቶን ቪላ ማንቼስተር ዩናይትድን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸነፈ።
ምሽት 1:30 ላይ በቪላ ፓርክ በተካሄደ ጨዋታ ባለሜዳው አስቶን ቪላ ሮጀርስ ባስቆጠሯቸው ሁለት ግቦች ሶስት ነጥብ ይዞ ወጥቷል።
ማንቼስተር ዩናይትድ ከሽንፈት ያልታደገውን ብቸኛ ግብ ኩንሃ አስቆጥሯል።
More Stories
ቡርኪና ፋሶ ኢኳቶሪያል ጊኒን አሸነፈች
በአፍሪካ ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ አንጎላን አሸነፈች
አንድሬ ኦናና ከቅድመ ውድድር ዘመን ጨዋታዎች ውጪ ሆነ