ማሻ ፣ የሀምሌ 01፣ 2017 (ማሻ ኤፍ ኤም) የደቡብ ምዕራብ ክልል ረሸዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ የከተማ ግብርና መርሃ ግብር አካል የሆነውን አያለው ሕይወቴ የወተት ላም እርባታ ማዕከልን ጎብኝተዋል።
በከተሞች የግብርና ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ይሠራል ተብሏል።
ለወተት ምርት ውጥታማነት በከብቶች መኖ አዘገጃጀት ላይ በትኩረት ሊሠራ እንደሚገባ ተመላክቷል።
በሌላ በኩል ርዕሰ መስተዳደሩና የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎች በከተማው በሠላም ቀበሌ መንደር 13 የአቅመ ደካማ እማና አባወራ ቤት የማደስ ሥራን አሰጀምረዋል።
ዘጋቢ አስታውሰኝ በቃሉ
More Stories
ዜጎች በመልዕክት መላላኪያ አማራጮች በሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶች ተጋላጭ እንዳይሆኑ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡-የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር
በሸካ ዞን አስተማማኝና ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ እና የህግ የበላይነትን ለማስከበር ያለመ ዞናዊ የፀጥታ ግብረ ኃይል የምክክር መድረክ በቴፒ ከተማ ተካሄደ
ክልላዊ የተቀናጀ የማኅበረሰብ አቀፍ ተፋሰስ ልማት ማብሰሪያ ፕሮግራም በመካሄድ ላይ ይገኛል።