ማሻ ፣ የሀምሌ 01፣ 2017 (ማሻ ኤፍ ኤም) የደቡብ ምዕራብ ክልል ረሸዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ የከተማ ግብርና መርሃ ግብር አካል የሆነውን አያለው ሕይወቴ የወተት ላም እርባታ ማዕከልን ጎብኝተዋል።
በከተሞች የግብርና ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ይሠራል ተብሏል።
ለወተት ምርት ውጥታማነት በከብቶች መኖ አዘገጃጀት ላይ በትኩረት ሊሠራ እንደሚገባ ተመላክቷል።
በሌላ በኩል ርዕሰ መስተዳደሩና የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎች በከተማው በሠላም ቀበሌ መንደር 13 የአቅመ ደካማ እማና አባወራ ቤት የማደስ ሥራን አሰጀምረዋል።
ዘጋቢ አስታውሰኝ በቃሉ
More Stories
ሮቦቶችም ተማሪ ሆኑ! በቻይና የተከፈተው የዓለማችን መጀመሪያው የሮቦቶች ትምህርት ቤት አስገራሚ እውነታ
የግል ጄታቸውን ለሕዝብ አምቡላንስ አገልግሎት የለገሱት ጋናዊው ቱጃር
ፌራሪ የመጀመሪያውን ባለ 5 መቀመጫ የኤሌክትሪክ መኪና አስተዋወቀ