አየር ሃይሉ 167 የሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን ለመምታት በካሄደው ዘመቻ ነው 106 ድሮኖችን መትቶ መጣል የቻለው፡፡
ሰው አልባ አውሮፕላኖቹ በዩክሬን ኦዴሳ፣ ኪየቭ፣ ሱሚ እና ቼርካሲ ግዛቶች ላይ ጥቃት ለመፈጸም ሲንቀሳቀሱ ርምጃ እንደተወሰደባቸው መገለጹን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
የዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ÷ሩሲያ የወደብ ከተማ በሆነችው ኦዴሳ በፈጸመችው ተዳጋጋሚ ጥቃት ከ160 ሺህ በላይ ዩክሬናዊያን የሃይል አገልግሎት ማግኘት እንዳልቻሉ ተናግረዋል፡፡
አየር ሃይሉ በሰው አልባ አውሮፕላኖች ላይ የወሰደው የመከላከል ርምጃም ሩሲያ በዩክሬን ከተሞች ላይ የምትፈጽመውን ጥቃት እንደሚቀንስ አመላክተዋል፡፡
ፋና
More Stories
በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ቴፒ ግቢ አዘጋጅነት የተካሄደው14ኛው ሀገር አቀፍ የምርምር ጉባኤ ተጠናቀቀ ።
ማዕከሉ ከተቋቋመ አጭር ጊዜ ውስጥ 21ሺ 5መቶ ቶን በላይ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረቡን በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን የቴፒ ምርት ጥራት ምርምርና ሰርትፍኬሽን ማዕከል አስታወቀ።
አሜሪካ ከኢራን ጋር ባደረገችው ጦርነት 25 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ አጣች