ማሻ፡ ጥር 04/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ ማሻ ቅርንጫፍ) በሚዛን አማን ከተማ ለቢስት ባር እሮጣለሁ በሚል መሪ ቃል የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ተካሂዷል።
የቤንች ብሄር ዘመን መለወጫና የምስጋና በዓል “ቢስት ባር” በነገው ዕለት በድምቀት የሚከበር ሲሆን በዓሉን ምክንያት በማድረግ የጎዳና ላይ ሩጫ ተደርጓል።
በሩጫው ላይ የዞኑ አመራሮችን ጨምሮ በርካታ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል።
በውድድሩ ላሸነፉ ተሳታፊዎች የምስክር ወረቀትና የገንዘብ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
More Stories
የሸካ ዞን የታዳጊ ወጣቶች የእግርኳስ ቡድን የ2018 ክልል አቀፍ ውድድር የዋንጫ አሸናፊ ሆነ።
5ተኛው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የባህል ስፖርቶች ውድድር፣ የባህል ፌስቲቫል እና የታዳጊ ወጣቶች ምዘና ውድድር የታለመውን ግብ ያሳካ መሆኑ ተገለጸ።
ባካሪ ሳኛ ኢትዮጵያ ገባ