ፕሬዝዳንቱ ልምድ ያለው መሪ ለፖለቲካው መቀጠል በጣም ወሳኝ መሆኑንም ነው ያነሱት።ከፕሬዝዳንት ፑቲን ጋር የሚቀራረብ የ22 ዓመት ልምድ እንዳላቸው ያነሱት ኤርዶሃን፥ “መራሂተ መንግስት አንጌላ ሜርክል ከስልጣን ሲለቁ ነው የጀርመን ፖለቲካ ያበቃለት” ብለዋል።የጀርመን መራሂተ መንግስት አንጌላ ሜርክልና መራሄ መንግስት ጄርሃርድ ሽሮደርን ምርጥ መሪዎች ነበሩ ሲሉም አድናቆታቸውን ገልጸዋል::
Al-Ain
More Stories
አሜሪካ ከኢራን ጋር ባደረገችው ጦርነት 25 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ አጣች
ዶናልድ ትራምፕ በድጋሚ የግድያ ሙከራ ተደረገባቸው
ቻይና ለመጀመሪያ ጊዜ የጠፈር ጣቢያዋን ለውጭ ሀገር ጠፈርተኞች ክፍት አደረገች