ፕሬዝዳንቱ ልምድ ያለው መሪ ለፖለቲካው መቀጠል በጣም ወሳኝ መሆኑንም ነው ያነሱት።ከፕሬዝዳንት ፑቲን ጋር የሚቀራረብ የ22 ዓመት ልምድ እንዳላቸው ያነሱት ኤርዶሃን፥ “መራሂተ መንግስት አንጌላ ሜርክል ከስልጣን ሲለቁ ነው የጀርመን ፖለቲካ ያበቃለት” ብለዋል።የጀርመን መራሂተ መንግስት አንጌላ ሜርክልና መራሄ መንግስት ጄርሃርድ ሽሮደርን ምርጥ መሪዎች ነበሩ ሲሉም አድናቆታቸውን ገልጸዋል::
Al-Ain
More Stories
አሜሪካ በኢራን ላይ የአየር ጥቃት ፈፀመች
አሜሪካ በኢራን ላይ አዲስ የአየር ጥቃት ፈፀመች
በ24 ሰዓት ውስጥ 25 መርከቦች በሆርሙዝ ሰርጥ አልፈዋል – ኢራን