ከ146 ዓመታት በኋላ የሸካቾ ባህላዊ የአስተዳደር መዋቅር ወደ ስራ ከገባ ጊዜ “ማሽቃሬ ባሮ”የዘመን መለወጫ በዓል በተለያዩ ባህላዊ ክዋኔዎች በሸካ ዞን አንድራቻ ወረዳ በድምቀት ተከብሯል። የሸካቾ ባህላዊ የአስተዳደር መዋቅር ለዘመናት ተረስቶ የቆየ ቢሆንም ተመልሶ ዳግም ወደ ስራ በመግባቱ በርካታ ተግባራት በመከናወናቸው በዞኑ ለውጦች መምጣት መቻሉና እነኝህንና የመሳሰሉትን ዕሴቶች በመጠበቅና በመንከባከብ ማስተላለፍ የሁሉም ድርሻ መሆኑን ነው ያሳሰቡት።ባህልን ማልማት፣መንከባከብ ፣መጠበቅ፣ የህዝቦች ትልቅ የማዕዘን ድንጋይ፣መነሻ ታሪካቸውን የሚያዩበት መነጽር፣ ዘላቂ ልማትና ሰላምን ለማረጋገጥ የሚያስችል ወሳኝ እሴት በመሆኑ ማልማትና ማሳደግ ያስፈልጋል።
ባህላዊ እሴቶችን ጠብቆ በማልማትና በመንከባከብ ለቀጣይ ትውልድ ለማስተላለፍ የአሁኑ ትውልድ ትልቅ አደራ አለበት ያነጋገራቸው የህብረተሰብ ክፍሎች፦
More Stories
የአየር ጠባይ ትንበያ መረጃ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ የውኃ ሙሌት በታቀደው መሠረት እንዲከናወን ድርሻውን ተውጥቷል – ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ(ዶ/ር)
መጪው የበጋ የአየር ጠባይ ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ በሚኖርባቸው አካባቢዎች በደረሱ ሰብሎች ላይ ተጽዕኖ ሊያደርስ ይችላል ተባለ።
የወባ መከላከያ ክትባት በሽታውን ለማጥፋት በማለም ለተጀመረው ርብርብ ትልቅ እገዛ ያደርጋል አሉ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ።