የሩሲያ ሱ-34፣ ሱ-35 እና ሚግ-31 አውሮፕላኖች በዚህ የአየር ጦር ሰፈር እንደነበሩ የዩክሬን ጦር ገልጿልዩክሬን ሩሲያ ውስጥ ዘልቃ በመግባት የአየር ጦር ሰፈር መደብደቧን ገለጸች።የዩክሬን ጦር በምዕራብ ሩሲያ በሊፕስክ ግዛት በሚገኘው የአየር ጦር ሰፈር ላይ ሌሊቱን ባደረሰው ድብደባ ቦምቦችን ማውደሙን እና በርካታ ፍንዳታዎችን ማድረሱን ገልጿል።ኪቭ በሩሲያ የአየር ኃይል ሰፈሮች ላይ ጥቃት እያደረሰች ያለችው፣ ሩሲያ የጦር አውሮፕላኖቿን ተጠቅማ የምታደርሰውን የማጥቃት አቅም ለማዳከም ነው።
Al Ain
More Stories
አሜሪካ በኢራን ላይ የአየር ጥቃት ፈፀመች
አሜሪካ በኢራን ላይ አዲስ የአየር ጥቃት ፈፀመች
በ24 ሰዓት ውስጥ 25 መርከቦች በሆርሙዝ ሰርጥ አልፈዋል – ኢራን