የቻይና እና የሩሲያ የባህር ኃይሎች የጋራ ወታደራዊ ልምምድ ማድረግ መጀመራቸው ተነግሯል።ቻይና እና ሩሲያ በደቡብ ቻይና ዣንጂያንግ ከተማ አቅራቢያ በሚገኝ በውሃ እና በአየር ክልል ላይ የጋራ የባህር ሀይል ልምምዶችን እያደረጉ መሆኑን ትናንት አርብ አስታውቀዋል።“የጋራ ባህር-2024” በሚል መጠሪያ የተሰጠው ልምምዱ በሐምሌ ወር መጀመሪያ ላይ የተጀመረ ሲሆን እስከ ወሩ አጋማሽ ድረስ እንደሚቆይ የቻይና መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።
Al-Ain
More Stories
አሜሪካ በኢራን ላይ የአየር ጥቃት ፈፀመች
አሜሪካ በኢራን ላይ አዲስ የአየር ጥቃት ፈፀመች
በ24 ሰዓት ውስጥ 25 መርከቦች በሆርሙዝ ሰርጥ አልፈዋል – ኢራን