ፈረንሳይ የወንድ የዘር ፍሬ እጥረት እንደገጠማት ገለጸች
የፈረንሳይ ባዮ ሜድሲን ኤጀንሲ እንደገለጸው በሀገሪቱ ያለው የወንድ የዘር ፈውሬ እና የሴት እንቁላል ከፍላጎቱ ጋር የማይጣጣም እንደሆነ አስታውቋል።
እንደ ዩሮ ኒውስ ዘገባ በሀገሪቱ ያለው የዘር ፍሬ እና እንቁላል ለጋሽ በጎ ፈቃደኞች እና ልጅ መውለድ የሚፈልጉ ሰዎች ብዛት የተጣጣመ አይደለም።
ለአብነትም በፈረንጆቹ 2021 ላይ 20 ሺህ ሰዎች ከበጎ ፈቃደኞች በተለገሰ የዘር ፍሬ እና እንቁላል ልጅ ለመውለድ ያመለከቱ ሲሆን ይህ ፍላጎት በ2022 በሁለት ሺህ ጨምሯል ተብሏል።
AL-Ain
More Stories
አሜሪካ በኢራን ላይ የአየር ጥቃት ፈፀመች
አሜሪካ በኢራን ላይ አዲስ የአየር ጥቃት ፈፀመች
በ24 ሰዓት ውስጥ 25 መርከቦች በሆርሙዝ ሰርጥ አልፈዋል – ኢራን