በካሜሮን ዱዋላ ከተማ በሚደረገው በ23ኛው የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ የሚካፈለው የኢትዮጵያ ልዑክ በዛሬው እለት ከጠዋቱ ሰዓት ላይ ወደ ካሜሮኗ ዱዋላ አቅንቷል።
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ምክትል ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ማስተዋል ዋለልኝ በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ በመገኘት ለልዑካን ቡድኑ አሸኛኘት አድርገዋል።
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ለልዑካን ቡድኑ መልካም ቆይታ እና ውጤት ተመኝቷል፡፡
EBC
More Stories
የሸካ ዞን የታዳጊ ወጣቶች የእግርኳስ ቡድን የ2018 ክልል አቀፍ ውድድር የዋንጫ አሸናፊ ሆነ።
5ተኛው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የባህል ስፖርቶች ውድድር፣ የባህል ፌስቲቫል እና የታዳጊ ወጣቶች ምዘና ውድድር የታለመውን ግብ ያሳካ መሆኑ ተገለጸ።
ባካሪ ሳኛ ኢትዮጵያ ገባ