በ2023 የአለም አቀፍ ወታደራዊ በጀት 2.4 ትሪልዮን ደርሷልአለም ወደ ኑክሌር ጦርነት እየተንደረደረ መሆኑን የመንግስታቱ ደርጅት(ተመድ) ዋና ጸኃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ተናገሩ፡፡ ዋና ጸኃፊው በጦር መሳርያ ቁጥጥር አሶሴሽን አመታዊው ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር በ1991 ከሶቭየት ህብረት መፍረስ በኋላ የኑክሌር ጦርነት ስጋት በእጥፍ ጨምሯል ብለዋል።
Al-Ain
Woreda to World
በ2023 የአለም አቀፍ ወታደራዊ በጀት 2.4 ትሪልዮን ደርሷልአለም ወደ ኑክሌር ጦርነት እየተንደረደረ መሆኑን የመንግስታቱ ደርጅት(ተመድ) ዋና ጸኃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ተናገሩ፡፡ ዋና ጸኃፊው በጦር መሳርያ ቁጥጥር አሶሴሽን አመታዊው ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር በ1991 ከሶቭየት ህብረት መፍረስ በኋላ የኑክሌር ጦርነት ስጋት በእጥፍ ጨምሯል ብለዋል።
Al-Ain
More Stories
እየተጠናከረ የመጣው የብሪክስ ሀገራት ግንኙነት…
አሜሪካ ሶሪያን አጠቃች
የሩሲያ ጦር በፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን መኖሪያ ቤት ላይ ተፈጽሟል ላለው ጥቃት አፀፋ በዩክሬን ላይ መጠነ ሰፊ ጥቃት መፈጸሙን አስታውቋል።