ዜጎች ድምጽ ለመስጠት ወደ ተመዘገቡበት የምርጫ ጣቢያ ሲያመሩ የሚከተሉትን አስፈላጊ ነገሮች መያዝና ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡
የመራጮች ምዝገባ መታወቂያ ካርድ፣
የማንነት ማረጋገጫ መታወቂያ፣
በመራጮች ምዝገባ ወቅት የተረጋገጠበት ሌላ ሰነድ ያላት/ው ወይም ማንነትዎ በምርጫ ምዝገባ ወቅት በምስክሮች ስለመረጋገጡ በመራጮች መዝገብ ላይ የሰፈረ፣
የመራጮች መዝገብ ላይ ስሙ የሰፈረ፣
ድምጽ ያልሰጡ መሆኑ ሲረጋገጥ ድምጽዎን የመስጠት መብት አለዎት፣
እንዲሁም የመራጮች ምዝገባ መታወቂያ የጠፋበት መራጭ ጉዳዩን ለምርጫ ጣቢያው በማስረዳት ማንነቱን እንዲሁም በመዝገቡ ላይ ስሙ የሰፈረና ያልመረጠ መሆኑ ሲረጋገጥ ጉዳዩ በቃለ ጉባዔ ተይዞ እንዲመርጥ ይደረጋል፡፡
More Stories
ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ፡- በብዝኃነት ላይ የተመሠረተ ወል ትርክትን የመገንባት ጉዞ
የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ስራ ስኬታማነት ላይ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቅንጅት ሊሰሩ ይገባል ተባለ
በብልፅግና ፓርቲ የሚመራው የመደመር መንግስት ያደሩ በርካታ የልማት ጥያቄዎችን ከመፍታት ባሻገር አዳዲሶቹን ጀምሮ በማጠናቀቅ የሕዝቡን ተጠቃሚነት እያረጋገጠ እንደሚገኝ አቶ ፍቅሬ አማን ገለጹ።