ማሻ፤ የካቲት 05/2018 ዓ/ም (ማሻ ኤፍ ኤም 103.8) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት በታርጫ ከተማ መካሄድ ጀምሯል።
በጉባኤው÷ የክልሉ መንግሥት የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ግማሽ ዓመት የአፈፃፀም ሪፖርት ተወያይተው ማጽደቅ፣ የተለያዩ ረቂቅ አዋጆችንና ድንብ መርምሮ እንደሚያጸድቅ ከወጣው መርሐግብር መመልከት ተችሏል። ዘገባው የክልሉ መ/ኮ ነው
More Stories
የነዳጅ ገበያውን ለማረጋጋት በዓለም አቀፍ ደረጃ የተቀናጀ ዲፕሎማሲያዊ ርብርብ ያሻል – የኢኮኖሚ ባለሙያዎች
ኢራን እስራኤል በሊባኖስ ላይ የምታደርሰው ጥቃት የተኩስ አቁም ስምምነቱን ትርጉም አልባ ያደርገዋል አለች
ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ ኢትዮጵያን በዲፕሎማሲው መስክ ያገለገሉት አምባሳደር ቆንጂት ሥነ ጊዮርጊስ በማረፋቸው የተሰማኝን ኀዘን ለመግለጽ እወዳለሁ።