ማሻ፤ ጥር 18/2018 ዓ/ም (ማሻ ኤፍ ኤም 103.8) በ23ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ማንቼስተር ዩናይትድ አርሰናልን 3 ለ 2 አሸንፏል።
የማንቼስተር ዩናይትድን የማሸነፊያ ግቦች ምቤሞ፣ ዶርጉ እና ኩንያ ከመረብ አሳርፈዋል።
ምሽት 1፡30 በኢምሬትስ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የአርሰናልን ግቦች ማርቲኔዝ (በራስ ላይ) እና ሜሪኖ አስቆጥረዋል።
በዚህም ማንቸስተር ዩናይትድ በዚህ የውድድር ዘመን አርሰናልን በገዛ ሜዳው ያሸነፈ የመጀመሪያው ቡድን ሆኗል።
More Stories
ኢትዮጵያ እየመረጠች ናት
ሪያል ማድሪድ የዓለማችን ውዱ ክለብ ሆነ
ፒኤስጂ በተከታታይ ለ2ኛ ጊዜ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን አሸነፈ