ማሻ፤ ጥር 18/2018 ዓ/ም (ማሻ ኤፍ ኤም 103.8) በ23ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ማንቼስተር ዩናይትድ አርሰናልን 3 ለ 2 አሸንፏል።
የማንቼስተር ዩናይትድን የማሸነፊያ ግቦች ምቤሞ፣ ዶርጉ እና ኩንያ ከመረብ አሳርፈዋል።
ምሽት 1፡30 በኢምሬትስ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የአርሰናልን ግቦች ማርቲኔዝ (በራስ ላይ) እና ሜሪኖ አስቆጥረዋል።
በዚህም ማንቸስተር ዩናይትድ በዚህ የውድድር ዘመን አርሰናልን በገዛ ሜዳው ያሸነፈ የመጀመሪያው ቡድን ሆኗል።
More Stories
አርሰናል ከ20 ዓመት በኋላ በሻምፒዮንስ ሊግ ለፍጻሜ ደረሰ
የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠ መታሰቢያ ሐውልት ተመረቀ
ማንቼስተር ዩናይትድ ሊቨርፑልን በማሸነፍ የሻምፒየንስ ሊግ ተሳትፎውን አረጋገጠ