ማሻ ፣ የጥር 6/2018 (ማሻ ኤፍ ኤም 103.8) የሸካ ዞን የ2018ዓ/ም የልዩ ልዩ ስፖርቶች ሻሚፒዮና፣የባህል ስፖርትና የባህል ፌስቲቫል ውድድር ከጥር 6 እስከ ጥር 11 2018 ዓ/ም በማሻ ከተማ እንደሚካሄድ የውድድር ስነስርዓት ኮሚቴ አስታወቀ።
በልዩ ልዩ ስፖርቶች እና በባህል ስፖርት ላይ የተዘጋጀው የውድድር ደንብ ቀርቦ ውይይት የተካሄደ ስሆን ስፖርታዊ ጨዋነትን በተላበሰ መልኩ ልካሄድ እንደምገባ ተሳታፊዎች አንስተዋል።
በመክፈቻ ፕሮግራም በወንዶች እግር ኳስ ከቀኑ 8:00 ሰዓት ላይ በማሻ ሁለገብ ስቴድየም ማሻ ከተማ ከየኪ ወረዳ የምገናኙ መሆኑን የድልድሉ መርሃግብር ያሳያል
More Stories
ሪያል ማድሪድ የዓለማችን ውዱ ክለብ ሆነ
ፒኤስጂ በተከታታይ ለ2ኛ ጊዜ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን አሸነፈ
ክሪስታል ፓላስ የአውሮፓ ኮንፍረንስ ሊግ ሻምፒዮን ሆነ!