February 4, 2026

Masha Fm Woreda to World

Woreda to World

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ የግማሽ አመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና የድጋፍና ክትትል ግብረ-መልስ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ የ2018 ዓመተ-ምህረት የግማሽ አመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና የድጋፍና ክትትል ግብረ-መልስ መድረክ በቦንጋ  ከተማ እያካሄደ ነው።

የመድረኩ ዓላማ ባለፉት ወራት በዘርፉ የተከናወኑ ተግባራትን መገምገምና የቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ እንደሆነ ተገልጿል ።